Skip to content Skip to sidebar Skip to footer

ማስታወቂያ ለሁሉም የአብሮሆት ቤተ-መጽሐፍት ተጠቃሚዎች





ለክቡራን በአብርሆት ቤተ መጻህፍት ተጠቃሚዎች በሙሉ
አብሮሆት ቤተ መጻህፍት ከነገ ማለትም ግንቦት 20 ቀን 2017 ዓ/ም እስከ ቅዳሜ ግንቦት 23 ቀን 2017 ዓ/ም ከቀኑ 6፡00 ሰዓት ድረስ ቤተመጻህፍቱ ለፈተና አገልግሎት ስለምንጠቀምበት ከተፈታኞች ውጪ አገልግሎት የማይሰጥ መሆኑን በአክብሮት ልናሳውቅ እንወዳለን።

Amharic English