በዛሬው እለት ለ 98 የመንግስት ትምህርት ቤት ተማሪዎች የስዕል እና የቋንቋ ስልጠና በአብርሆት ቤተመፀሕፍት ተሰጥቷል::
ስልጠናውን ያካሄደው የአብርሆት ላይብረሪ ህፃናት ክፍል ሲሆን ፣ ወደፊትም ይህ ስልጠና ተጠናክሮ እንደሚቀጥልና በተለየ ሁኔታ ህፃናት ላይ ትኩረት ሰጥቶ እንደሚሰራ ተገልፆል።
Today, 98 kindergarten students from a government school received art and language training in Abrehot Library. The training was given by the Abrehot Library’s Children’s Department.
![](https://abrehot.org.et/wp-content/uploads/2022/11/abr-1024x768.jpg)
![](https://abrehot.org.et/wp-content/uploads/2022/11/abr2-1024x768.jpg)
![](https://abrehot.org.et/wp-content/uploads/2022/11/abr3-768x1024.jpg)